Announcement to Postgraduate Graduating Prospective Graduates

Prospective Graduates of Postgraduate Program of the 2020 GC(2012 EC) academic year who are going to defend your thesis/dissertation virtually, please download the Prospective Graduates Required Information Releasing Form from http://uog.edu.et/registrar/forms/ and fill in all the required information carefully, sign and attach the scanned version of the completed form to your respective Assistant Registrar office via email together with the 150.00/one hundred & fifty birr/ receipt paid to University of Gondar Special Fund, Commercial Bank of Ethiopia B/A 1000018782492.
Please be advised that, no graduation will be processed unless the Prospective Graduates Required Information Releasing Form application is completed and submitted to your respective A/registrar office by the deadline with 150.00/one hundred & fifty birr/ receipt. For more information, please contact your respective A/registrar offices
ለድህረ-ምረቃ ተመራቂ ተማሪዎች፡-
በድህረ-ምረቃ ፕሮግራም በ2012 ዓ.ም የት/ዘመን የምርመር ሥራችሁን አጠናቃችሁ ከጎንደር ዩኒቨርሲቲ ውጪ ሆናችሁ የምርምር ፁሁፋችሁን በበየነ-መረብ/Virtually/ ለምታቀረቡና ተመራቂ ለሆናችሁ የድህረ-ምረቃ ተማሪዎች የስፔሊንግ ቅፅ ከዚህ ድህረ-ገፅ ላይ በማውረድ በጥንቃቄ ከሞላችሁ በኃላ ሰካን በማድረግ ለየኮሌጅ ረዳት ሬጅስትራር በኢሜል መላክ አለባችሁ፡፡ እንዲሁም በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ስፔሻል ፈንድ አካውንት ቁጥር 100018782492 የተከፈለ የ150.00/መቶ አምሳ ብር/ ዋናው ደረሰኝ ስካን ተደረጎ አብሮ መላክ አለበት፡፡ ይህ ቅፅ በወቅቱ ተሞልቶ ለረዳት ሬጅስትራር ፅ/ቤት እሰካልደረሰ ድረስ የትምህረት ማስረጃዎ የማይዘጋጅ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ለበለጠ መረጃ የየኮሌጅ ረዳት ሬጅስትራር ያነጋግሩ፡፡
